የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት መልዕክት

    አቶ ኤርስኖ አቡሬ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በአዲስ መልክ መደራጀትን ተከትሎ የክልላችን ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሀላባ ክላስተር ከተደራጁት የክልል ተቋማት አንዱ ሆኖ በህገ መንግስትና በአዋጅ በተደነገገዉ  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በአዲስ መልክ መደራጀትን ተከትሎ የክልላችን ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሀላባ ክላስተር ከተደራጁት የክልል ተቋማት አንዱ ሆኖ በህገ መንግስትና በአዋጅ በተደነገገዉ  መሠረት በክልሉ የመጨረሻ የዳኝነት ሥልጣን የተሰጠዉ ህግ ተርጓሚ የመንግስት አካል ነዉ፡፡

ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት ሲሰጡ ነፃና ገለልተኛ በሆነ አግባብ የሚቀርቡ ጉዳዮችን ህግና ማስረጃን መሰረት በማድረግ እልባት መስጠት የሚጠበቅባቸዉ በመሆኑ የዜጎችን ሰብአዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶችን በማስጠበቅ ረገድ የፍርድ ቤቶች ሚና የጎላ በመሆኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መሥራት ለዉጤታማነቱ የሚኖረዉ አስተዋፅኦ ከፍ ያለ በመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅዶ እየሠራ ይገኛል፡፡ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በክልሉ ፍርድ ቤቶች የሚስተዋለዉን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመቅረፍ የክልሉ ፍርድ ቤቶች የሪፎርም ፍኖተ- ካርታ ተግባራዊ በማድረግ የተለያዩ አዋጆችን፣ ደንቦችን እና መመሪያዎችን እያሻሻለ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ቀልጣፋ፣ ወጪ ቆጣቢና ተገማች የሆነ ዳኝነት ለመስጠት የሚያስችል ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ጥረት በማድረግ ላይ ስለሆነ ህዝባችን ከጎን በመሆን ድጋፍ እንዲሰጠን እጠይቃለሁ ፡፡

የዳኝነት ተደራሽነትና  ቅልጥፍናን ለማሳደግ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ማስደገፍ በሚያስፈልግበት ወቅት ላይ ስለምንገኝ የማዘመን ሥራ እየሠራን ስለሆነ የክልላችን ዳኞች ፣የህግ ባለሙያዎችና የአሰተዳደር ሠራተኞች ከተገልጋዩ የሚነሱ ቅሬታዎችን በመፍታትና ጠንክረን በመሥራት የህዝባችን የዳኝነት ጥያቄን በታማኝነት፣በቅንነትና በኃላፊነት ስሜት በመወጣት የህዝባችንን አመኔታ ለማትረፍ እንድንረባረብ ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ 

ከ 1985 ዓ.ም ጀምሮ ፍርድ ቤቱን የመሩት ፕሬዝዳንቶች

"Image"Image 2Image 3Image 4Image 4Image 6

የማ/ኢ/ክ/ጠ/ ፍርድ ቤት ስራ ሂደቶችና ዳሬክቶሬቶች

መስማት እና መወሰን ሥራ ሂደት
አቶ ኃብታሙ አብነው  
መስማትና መወሰን ስራ ሂደት ዳይሬክተር
የተከላካይ ጠበቃ
አቶ ቢኒያም ከበደ 
የተከላካይ ጠበቃ ጽ/ቤት ሃላፊ
የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ሀላፊ
አቶ በለጠ ስልኮራ 
የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ሃላፊ
የሸርዓ ፍርድ ቤት ዋና ቃዲ
ሸክ አብራ ሽፋ 
የማ/ኢ/ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቃዲ
የዋና ጉባኤ ጽህፈት ቤት ሃላፊ
አቶ እሸቱ ደቦጭ የዋና ጉባኤ ጽህፈት ቤት ሃላፊ
የመንግስት ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዳሬክቶሬት
ሰለሞን መሽሻ
የመንግስት ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዳሬክቶሬት
ስነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ዳሬክቶሬት
አቶ ታምራት አቤቦ 
ስነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ዳሬክቶሬት
የልማት ዕቅድ ክ/ግ/ግ ዳይሬክቶሬት
አቶ መኮንን ተሻለ  
የልማት ዕቅድ ክ/ግ/ግ ዳይሬክቶሬት
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳሬክቶሬት
አቶ ኤርሚያስ ኦልከሞ
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳሬክቶሬት
ፋይናንስ ዘርፍ ዳሬክቶሬት
አቶ ሱልጣን ሙሰማ 
ፋይናንስ ዘርፍ ዳሬክቶሬት
ኦዲት ዳሬክቶሬት
አቶ አክሊሉ ታደስ
ኦዲት ዳሬክቶሬት

 

ሪከርድ እና ማህደር የስራ ሂደት
ወ/ሮ አስቻለች ሀይሌ 
ሪከርድ እና ማህደር የስራ ሂደት

Latest News

Media

ከ 1985 ጀምሮ ፍርድ ቤቱን የመሩት ፕሬዝዳንቶች

አቶ ኤርስኖ አቡሬ 
  የማ/ኢ/ክ ጠቅላይ ፍርድቤት የአገልግሎት ዘመን ከጥቅምት 14/2014 ዓ/ም ጀምሮ - አስካሁን
አቶ ሙሉጌታ አጎ ወ/ሚካኤል 
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት የአገልግሎት ዘመን 8/06/06-ጥቅምት 24/ 2014 ዓ/ም
አቶ ታረቀኝ አበራ
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት የአገልግሎት ዘመን ከህዳር 18/03/99-ታህሣስ 18/04/06 ዓ/ም
አቶ ፍሬህይወት ሳሙኤል 
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት የአገልግሎት ዘመን ከ12/02/1996- 18/06/99 ዓ/ም
አቶ በየነ ቢልቱ ኮልቤ 
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት የአገልግሎት ዘመን ከየካቲት21/06/89-ጥቅምት 12//02/96 ዓ/ም
አቶ ደምሴ ሎዶቦ አማጦ 
የቀድሞ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት የአገልግሎት ዘመን ከ1985-የካቲት8/06/1989 ዓ/ም

አስተያየት ካለዎት ከስር ባለው ፎርም ይጻፉልን/ይሙሉ፡፡

One file only.
2 MB limit.
Allowed types: txt.